Skip Navigation Links    
     





 

 
51 አዳዲስ የሰብል ዝርያዎችን በምርምር አሻሽሎ መልቀቁን የኢትየዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት አመለከተ

Saturday, July 31, 2010

 
     
   

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23 2002 (ሬዲዮ ፋና) በምርት ጥራታቸውና በውጨ ገበያ ተፈላጊነት ያላቸው 51 አዳዲስ የሰብል ዝርያዎችን በምርምር አሻሽሎ መልቀቁን የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት አመለከተ።

 

 የሰብል ምርምር  ውጤቶች ለስምንት ዓመታት ምርምር ሲካሄድባቸው ከቆየ በኋላ ውጤታማነታቸው ተረጋግጦ ባለፈው በጀት ዓመት  ተሰራጭተዋል።

 

          ከተለቀቁት ዝርያዎች መካከል ሰሊጥ፤ ለውዝ፤ አኩሪ አተር፤ ሩዝ፤ ድቃይ በቆሎ፤ ስንዴና ሌሎች አትክልትና ፍራፍሬዎች ይገኙበታል።

 

       

 
     
 
Other Stories

ወደ አገር ውስጥ የሚገባው ቀጥተኛ የውጭ ኢንቨስትመንት ፍሰት እያደገ ነው

በመረጃ ነጻነት ህግ ዙሪያ የተዘጋጀው የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ

የተመዘገበው የኢኮኖሚ ዕድገት የተረጋጋ የኢኮኖሚ መሠረት መጣሉን የዓለም ገንዘብ ድርጅት አመለከተ

በአበባ እርሻ ልማት ዘርፍ የተሰማሩ ድርጅቶች 250 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ገቢ አገኙ

ከጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪው ዘርፍ አገሪቱን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ተግባራት እየተከናወኑ ነው

በተመዘገበው የኢኮኖሚ ዕድገት የኅብረተሰቡ አኗኗር መቀየሩን በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ገለፁ

የምንዛሬ ተመን ማስተካከያው የተጀመረውን ዕድገት ለማስቀጠል ይረዳል ተባለ

የመረጃ ነጻነት ህግ አገራዊ ተፈጻሚነት እንዲኖረው ነጻ በሆነ መልኩ መፈጸም ይኖርበታል ተባለ

የውጭ ምንዛሪ ተመን ለውጡ የወጪ ንግድን ለማጠናከር ይረዳል --- የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት

አዲሱ የከፍተኛ ትምህርት መመሪያ ጥራትን ለማረጋገጥ የተቀረፀ መሆኑ ተጠቆመ