Skip Navigation Links    
     





 

 
ኢትዮጵያ ስደተኞችን በመቀበልና በመንከባከብ ከዓለም ጥቂት ሃገራት ተርታ እንደምትሰለፍ ተጠቆመ

Saturday, July 31, 2010

 
     
   

አዲስ አበባ፣ሐምሌ 23 2002 (ሬዲዮ ፋና) ኢትዮጵያ ስደተኞችን በመቀበልና በመንከባከብ  ከዓለም ጥቂት ሃገራት ተርታ እንደምትሰለፍ ተጠቆመ።

 

          የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ አስተዳደር እንዳለው ኢትዮጲያ ከተለያዩ ሃገራት የሚመጡ ስደተኞችን በመቀበል፤ የመጠለያ ጣቢያዎችን አዘጋጅቶ ሰብዓዊ መብታቸውን በመጠበቅና በመንከባከብ ረገድ በዓለማችን በቀዳሚነት ከሚጠቀሱ ሀገሮች ተርታ ትሰለፋለች።

         

          ዓለም አቀፍ የስደተኞች አያያዝ ኮንቬንሽንን የዛሬ 51 አመት  እንደፈረመችና በሕገ መንግስቷም የስደተኞችን አያያዝ የሚመለከት አንቀፅ ደንግጋ ተግባራዊ እያደረገች እንደምትገኝ ዋልታ ዘግቧል።

 

          በኢትዮጵያ 110 ሺ የኤርትራ የሶማሊያና የደቡብ ሱዳን ስደተኞች ይገኛሉ።

 

 
     
 
Other Stories

ወደ አገር ውስጥ የሚገባው ቀጥተኛ የውጭ ኢንቨስትመንት ፍሰት እያደገ ነው

በመረጃ ነጻነት ህግ ዙሪያ የተዘጋጀው የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ

የተመዘገበው የኢኮኖሚ ዕድገት የተረጋጋ የኢኮኖሚ መሠረት መጣሉን የዓለም ገንዘብ ድርጅት አመለከተ

በአበባ እርሻ ልማት ዘርፍ የተሰማሩ ድርጅቶች 250 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ገቢ አገኙ

ከጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪው ዘርፍ አገሪቱን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ተግባራት እየተከናወኑ ነው

በተመዘገበው የኢኮኖሚ ዕድገት የኅብረተሰቡ አኗኗር መቀየሩን በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ገለፁ

የምንዛሬ ተመን ማስተካከያው የተጀመረውን ዕድገት ለማስቀጠል ይረዳል ተባለ

የመረጃ ነጻነት ህግ አገራዊ ተፈጻሚነት እንዲኖረው ነጻ በሆነ መልኩ መፈጸም ይኖርበታል ተባለ

የውጭ ምንዛሪ ተመን ለውጡ የወጪ ንግድን ለማጠናከር ይረዳል --- የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት

አዲሱ የከፍተኛ ትምህርት መመሪያ ጥራትን ለማረጋገጥ የተቀረፀ መሆኑ ተጠቆመ