Skip Navigation Links    
     





 

 
ባለሃብቶች በሻይ ቅጠል ልማት መሰማራት የሚችሉበት አመቺ ሁኔታ መኖሩ ተጠቆመ

Thursday, July 29, 2010

 
     
   

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22 2002 (ሬዲዮ ፋና) ኢትዮጵያ ባለሃብቶች በሻይ ቅጠል ልማት ለመሰማራት የሚችሉበት ከስድስት ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬትና አመቺ ሁኔታ እንዳላት የግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር አመለከተ፡፡

 

ለልማቱ የሚሆነው መሬት በኦሮሚያ፣ በደቡብ፣ በጋምቤላና በአማራ ክልሎች በስፋት እንደሚገኝ የገለጸው ሚኒስቴሩ የአገሪቱ የደጋ ሻይ ጣዕም በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተፈላጊነትና ተቀባይነት እያገኘ መምጣቱን  አመልክቷል፡፡

 

               በአገራችን በአሁኑ ጊዜ በሻይ ቅጠል የለማው መሬት 2 ሺህ 700 ሄክታር መሬት ብቻ መሆኑንና ከዚህም የሚገኘው ዓመታዊ ምርት ከሰባት ሺህ ቶን እንደማይበልጥ ተገልጿል።

 

               እንደ ኢዜአ ዘገባ ይህንን መሠረት በማድረግም ሚኒስቴሩ ባዘጋጀው የሻይ ቅጠል ልማት ቢዝነስ ዕቅድ ባለሃብቶች ሰባት ሺህ ሄክታር በሚደርስ መሬት ላይ ልማቱን እያካሄዱ ናቸው።

 

 
     
 
Other Stories

ወደ አገር ውስጥ የሚገባው ቀጥተኛ የውጭ ኢንቨስትመንት ፍሰት እያደገ ነው

በመረጃ ነጻነት ህግ ዙሪያ የተዘጋጀው የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ

የተመዘገበው የኢኮኖሚ ዕድገት የተረጋጋ የኢኮኖሚ መሠረት መጣሉን የዓለም ገንዘብ ድርጅት አመለከተ

በአበባ እርሻ ልማት ዘርፍ የተሰማሩ ድርጅቶች 250 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ገቢ አገኙ

ከጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪው ዘርፍ አገሪቱን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ተግባራት እየተከናወኑ ነው

በተመዘገበው የኢኮኖሚ ዕድገት የኅብረተሰቡ አኗኗር መቀየሩን በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ገለፁ

የምንዛሬ ተመን ማስተካከያው የተጀመረውን ዕድገት ለማስቀጠል ይረዳል ተባለ

የመረጃ ነጻነት ህግ አገራዊ ተፈጻሚነት እንዲኖረው ነጻ በሆነ መልኩ መፈጸም ይኖርበታል ተባለ

የውጭ ምንዛሪ ተመን ለውጡ የወጪ ንግድን ለማጠናከር ይረዳል --- የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት

አዲሱ የከፍተኛ ትምህርት መመሪያ ጥራትን ለማረጋገጥ የተቀረፀ መሆኑ ተጠቆመ