Skip Navigation Links    
     





 

 
በጋና አክራ ለሚካሄደው የአፍሪካ ኢንተርፕርነር ሺፕ ሽልማት ኢትዮጵያ ተመረጠች

Thursday, July 29, 2010

 
     
   

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22 2002 (ሬዲዮ ፋና) በቀጣዩ አመት ታህሳስ ወር በጋና አክራ ለሚካሄደው የአፍሪካ ኢንተርፕርነር ሺፕ ሽልማት ኢትዮጵያ ተመረጠች።

 

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ኢንተርፕርነር ሺፕ ሽልማት የታጨችው ከ15 የአፍሪካ ሀገራት መካከል ተመርጣ መሆኑ ተጠቁሟል።

 

   እንድ ሮይተርስ ዘገባ የሌጋተም አፍሪካ ሽልማት መርሀ ግብር የአፍሪካ የንግድ አመራሮችን በማበረታታት ለስራቸው እውቅና ሰጥቶ ሽልማት መስጠት ላይ ያተኩራል።

 

  ለተሸላሚዎች 350ሺ የአሜሪካ ዶላር መዘጋጀቱንና ቀዳማይ ተሸላሚው አንድ መቶ ሺ ዶላር ያገኛል።

 

 
     
 
Other Stories

ወደ አገር ውስጥ የሚገባው ቀጥተኛ የውጭ ኢንቨስትመንት ፍሰት እያደገ ነው

በመረጃ ነጻነት ህግ ዙሪያ የተዘጋጀው የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ

የተመዘገበው የኢኮኖሚ ዕድገት የተረጋጋ የኢኮኖሚ መሠረት መጣሉን የዓለም ገንዘብ ድርጅት አመለከተ

በአበባ እርሻ ልማት ዘርፍ የተሰማሩ ድርጅቶች 250 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ገቢ አገኙ

ከጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪው ዘርፍ አገሪቱን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ተግባራት እየተከናወኑ ነው

በተመዘገበው የኢኮኖሚ ዕድገት የኅብረተሰቡ አኗኗር መቀየሩን በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ገለፁ

የምንዛሬ ተመን ማስተካከያው የተጀመረውን ዕድገት ለማስቀጠል ይረዳል ተባለ

የመረጃ ነጻነት ህግ አገራዊ ተፈጻሚነት እንዲኖረው ነጻ በሆነ መልኩ መፈጸም ይኖርበታል ተባለ

የውጭ ምንዛሪ ተመን ለውጡ የወጪ ንግድን ለማጠናከር ይረዳል --- የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት

አዲሱ የከፍተኛ ትምህርት መመሪያ ጥራትን ለማረጋገጥ የተቀረፀ መሆኑ ተጠቆመ